📌 [ አል-መድኸሉ ኢላ አልጃሚዕ ፊ ኩትቢ አል ኢማን ወርረድ ዓለል ሙርጂአህ ]
-------------- ክፍል _ 2 --------------
بسم الله الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله صلى الله عليه وسلم : أما بعد _
- የአሏህ ፍቃድ ከሆነ በተከታታይ ፅሁፎች በ አሽ-ሼይኽ አቡ ዐብድሏህ ዓዲል አል ሓምዳን (አሏህ ለኸይር ይግጠመው) የተዘጋጀውን ኪታብ መግቢያ ከጠቀሳቸው አንገብጋቢ "በኢማን" ዙርያ የሚያጠነጥኑ ጉዳዮች ወደ አማርኛ ቋንቋ ብመልሰው ብዙ ሰው ትጠቅማለች ብዬ ስላሰብኩ ተርጉሜዋለሁ፡፡ አሏህ ኢኽላስ ይወፍቀን፡፡
............................................ ........
- በዚህ ክፍል ኢማንን በተመለከተ ፤ አኢማዎች የተናገሩትን መሠረታዊ ቁምነገሮች ይቀርባሉ፡፡
1). ኢማን በቀልብ ማመን ፤ በምላስ የሚነገር ፤ በአካል የሚተገበር መሆኑን
2). የዑለሞች የጋራ ስምምነት መኖሩን እንዲሁም ከእነዚህ 3 ማዕዘናት አንዱ ቢታጣ ኢማን የተስተካከለ ሆኖ እንደማይገኝ ነው፡፡
°
°
1). አዝ-ዙህሪይ አሏህ ይዘንለት (125 ዓ.ሒ) እንዲህ ብሏል ፦
እንዲህ እንል ነበር ፦ ኢስላም በማረጋገጥ ነው፡፡ ኢማን ደግሞ #በመተግበር ነው፡፡ ኢማን ንግግርና ተግባር የተቆራኘ ነው፡፡ አንደኛቸው አይጠቅምም በሌላኛው ቢሆን እንጂ፡፡
( አቡ ዓምር አጥጠልመንኪይ) በመጅሙዕ አልፈታዋ 7/295 ዘግቦታል፡፡ )
°
°
2). ዐብድርራህማን ቢን አምር አል-ዓውዛኢይ አሏህ ይዘንለት (157 ዓ.ሒ) እንዲህ ብሏል ፦
"ኢማን በንግግር ቢሆን እንጂ ተስተካክሎ አይቆምም፡፡ ንግግር ተስተካክሎ አይቆምም ፥ በተግባር ቢሆንም እንጂ .. ኢማን ፣ ንግግር ፣ ተግባር ተስተካክለው አይቆሙም በኒያ ቢሆን እንጂ ሱናን የገጠመ ሆኖ፡፡
- ቀደምት ያለፋ ሠለፎቻችን በኢማንና በተግባር መሐል ልዩነት አያደርጉም ነበር፡፡ ነገር ግን #ኢማን ጠቅለል ያለ ስያሜ ሲሆን ልክ እነዚህን ሓይማኖታዊ ነገሮች ስያሜው ሰብስቦ እንደሚይዘው ነው፡፡ ተግባር ደግሞ እውነት ያደርገዋል፡፡
- በአንደበቱ ያመነ ፥ በቀልቡ ያወቀ ፥ ይህንንም ነገር በተግባሩ እውነት ያደረገ ፦ ይቺ ነች መበጠሻ የሌላት ዘለበት (ገመድ) ማለት፡፡
- በአንደበቱ የተናገረ ፣ በቀልቡ ግን ያላረጋገጠ ፣ በተግባሩም እውነት ያላደረገ ከሱ ተቀባይነት የለውም፡፡ በመጨረሻውም ቀን ከከሳሪዎች ነው፡፡
[ አል-ኢባናህ አልኩብሯ ፡ 1183 ]
°
°
3). ሱፍያን አስ-ሰውሪይ (161 ዓ.ሒ) አሏህ ይዘንለት እንዲህ ብሏል ፦
" አህለሱናህ እንዲህ ይላሉ ፦ ተግባር በኢማን ቢሆን እንጂ አይፈቀድም፡፡ ኢማንም በተግባር እንጂ አይሆንም፡፡
( አልላለካኢይ ፡ 1792)
እንዲህም አለ ፦
" (አህሉ ሱናህ) እንዲህ ይላሉ ፦ ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ ራሳቸውን ማጥራራትን በመፍራት ነው፡፡ ተግባር ደግሞ አይሆንም #በኢማን ቢሆን እንጂ፡፡ ኢማንም አይሆንም #በተግባር ቢሆን እንጂ፡፡
( አሽ-ሸሪዓህ ፡ 2062)
- እንደገናም እንዲህ ብሏል ፦ የፊቅሕ ሊቃውንቶች እንዲህ ይሉ ነበር ፦ ንግግር በተግባር እንጂ አይቆምም ፤ ንግግርና ተግባር አይቆምም በኒያ እንጂ ፤ ንግግር ፣ ተግባር ፣ ኒያ አይቆምም ሱናን በመግጠም እንጂ፡፡
(አል ኢባናህ አልኩብሯህ ፡ 1185)
°
°
4). ታላቁ ዓሊም ወኪዕ ቢን ጀራህ (197 ዓ.ሒ) አሏህ ይዘንለት
" የኢማን ባለቤቶች ፦ ንግግር በተግባርና በእምነት እንጂ አያብቃቃም፡፡ ብለዋል፡፡ "
( ዘሙ አልከላም ፡ 472)
5). ሱፍያን ኢብን ዑየይናህ አሏህ ይዘንለት (198 ዓ.ሒ)...
" ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ (ይህ) ከኛ በፊት ከነበሩት የያዝነው ነው፡፡ ንግግርና ተግባር ነው፡፡ እሱም ንግግር አይሆንም ያለ ተግባር፡፡ "
(አስሱናህ ፦ የ ዐብድሏህን ፡ 716)
°
°
6). ኢማም ሙሐመድ ቢን ኢድሪስ አሽ-ሻፊዒይ አሏህ ይዘንለት (204)
" ከሶሓቦችም ፥ ከታብዕዮችም ከነሱ በኋላም ያገኘናቸው ሁሉ ኢማንን ንግግረሸ ፣ ተግባር ፣ ኒያ ፣ መሆኑንና አንደኛው ከሶስቶቹ እንደማያብቃቃ በሌላው ቢሀሆን እንጂ ብለው በጋራ ተስማምተዋል፡፡ "
( ላለካኢይ ፡ 1593) ብዙዎች ተርከውታል፡፡
______________________________
ለዛሬው በዚህ እናብቃና በክፍል ሶስት የሌሎች ዑለሞች ንግግር ይቀርባል፡፡ አሏህ በሐቅ ላይ ያፅናን ፥ ወንጀላችንንም ይማር፡፡
ወቢላሒ አት-ተውፊቅ !!!
© አቡ ሙስሊም ናሙስ
ቴሌግራም ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፡ 👇
Thursday, May 16, 2019
📌 [ አል-መድኸሉ ኢላ አልጃሚዕ ፊ ኩትቢ አል ኢማን ወርረድ ዓለል ሙርጂአህ ]
-------------- ክፍል _ 1 --------------
بسم الله الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله صلى الله عليه وسلم : أما بعد _
- የአሏህ ፍቃድ ከሆነ በተከታታይ ፅሁፎች በ አሽ-ሼይኽ አቡ ዐብድሏህ ዓዲል አል ሓምዳን (አሏህ ለኸይር ይግጠመው) የተዘጋጀውን ኪታብ መግቢያ ከጠቀሳቸው አንገብጋቢ "በኢማን" ዙርያ የሚያጠነጥኑ ጉዳዮች ወደ አማርኛ ቋንቋ ብመልሰው ብዙ ሰው ትጠቅማለች ብዬ ስላሰብኩ ተርጉሜዋለሁ፡፡ አሏህ ኢኽላስ ይወፍቀን፡፡
............................................ ..............
- አል ኢማን በሸሪዓችን ፦ ሶስት ማዕዘናትን አጠቃሉ የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ሶስት ማዕዘናት እስኪሰበሰቡ ድረስ የአንድ ሰው ኢማን አይስተካከልም፡፡ ከቀደምት ደጋግ ሠለፎች ጀምሮ አህሉ ሱናዎች ፥ ከነሱ ኋላ የመጡትም (አህሉ ሱናዎች) ኢማን ሶስት ማዕዘናት እንዳሉት ተስማምተዋል፡፡ (እነዚህን) በቀልብ እውነት ማለት ፥ በምላስ መናገር ፥ በሰውነት መተግበር (ኢማን) በእነዚህ ማዕዘናት የአንድ ባርያ ኢማን አይስተካከልም ሁሉም እስካልተሰባሰቡ ድረስ፡፡ በዚህ ላይ ዑለሞች ንግግራቸው በተለያየ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡
፩). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ የሚሉ አሉ ፡፡
፪). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ነው ይላሉ፡፡
፫). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ፥ ሱናን መከተል የሚል አለ፡፡
°
°
°_ እነዚህ ሁሉ ትክክል የሆነ ገለፃዎች ናቸው፡፡ አጠቃሎ የያዘውም መልዕክት "ተግባርን " ከኢማን ያስወጡትን ሙርጂአዎች ላይ ረድ ለማድረግ ነው፡፡ ( ሙርጂአዎች ) የአንድ ባርያ ኢማን ችሎታ ኖሮት ስራን ባይሰራ (ኢማኑ) የተስተካከለ ነው አሉ፡፡
°
🍃 ሼይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያህ (አሏህ ይዘንለት)
وفي " مجموع الفتاوى " ٧/١٧٠ ... ومن هذا الباب أقوال السلف وأئمة السنة في تفسير الإيمان : تارة ، يقولون ( هو قول وعمل ) وتارة ، يقولون ، ( هو قول ، وعمل ، ونية ) وتارة يقولون ، ( قول ،وعمل، ونية، وإتباع السنة) وتارة يقولون ( قول باللسان ، واعتقاد بالفلب ، وعمل الجوارح) وكل هذا صحيح....
_[ በዚህ ርዕስ የሠለፎች ንግግር ፥ የሱና ሊቃውንት በኢማን ተፍሲር ላይ ፦ አንዳንዴ "እሱ (ኢማን) ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ " ይላሉ፡፡ አንዳንዴ " እሱማ ንግግር ፣ ተግባር ፣ ኒያ ነው ይላሉ፡" አንዳንዴ "በምላስ መናገር ፣ በቀልብ ማመን ፣ በሰውነት መተግበር ነው ይላሉ፡፡ አንዳንዴ "ንግግር ፣ ተግባር ፣ ኒያ ፣ ሱና መከተል ነው ይላሉ፡፡ ] ይህ ሁሉ ትክክል የሆነ ነው፡፡
..................................................
የተፈለገውም ( እዚህ ቦታ ) ከሠለፎች ኢማን ንግግርና ተግባር ሲሉ የቀልብና የምላስ ንግግር ነው፡፡ ተግባር ሲሉ የቀልብና የሰውነት ተግባር ነው፡፡
° " ኢዕቲቃድ (ማመን) የፈለገበት ሰው ደግሞ የንግግሩ ቃል ከሱ መረዳት አይቻልም፡፡ ግልፅ የሆነው ንግግር እንጂ ብሎ ነው፡፡ ወይም ያንን ፈርቶ ነው፡፡ ኢዕቲቃድ በቀልብ የሚለውን ጨመሩ፡፡
- (ኢማን) " ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ነው ያሉት ደግሞ ንግግር (ልብ) እምነትና የምላስ መናገር ያካተተ ነው፡፡ ነገር ግን ተግባር ከሱ "ኒያ" የሚልን ነገር አንረዳም፡፡ ከዚያም ይህ ጨመሩ፡፡
..................................................
" ሱናን መከተል " የሚለውን የጨመሩት ደግሞ ምክንያቱም ይህ ነገር ሁሉ ለአሏህ የተወደደ አይሆንም ሱናን በመከተል እንጂ፡፡ እነዚያ ሁሉንም ንግግርና ተግባር የሚፈልጉ አይደሉም፡፡ ነገር ግን የፈለጉት በሸሪዓ የተደነገገውን ንግግርና ተግባር ነው፡፡
° ነገር ግን የነሱ ሃሳብ በእነዚያ (ኢማን) ንግግር ብቻ ባደረጉት ሙርጂአዎች ላይ ረድ ማድረግ ነው፡፡
" ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ " አሏቸው፡፡ እነዚያ 4 ቦታ የከፋፈሉት የሚፈልጉበት ነገር ፈስረዋል፡፡ ልክ ሰሕል ቢን ዐብድሏህ አትስተሪይ ስለ ኢማን እንደተጠየቀው ነው ፦
سئل سهل بن عبد الله التسترى عن الإيمان ما هو ؟ فقال : قول وعمل ونية وسنة ، لأن الإيمان إذا كان قولا بلا عمل ، فهو كفر. وإذا كان قولا وعملا بلا نية ، فهو نفاق ، وإذا كان قولا وعملا ونية بلا سنة ، فهو بدعة. اهـ
[ ሰህል ቢን ዐብድሏህ አተስተሪይ ፦ ስለ ኢማን ተጠየቀ እንዲህም አለ ፦ ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ፥ ሱና ነው፡፡ ምክንያቱም ኢማን ያለ ተግባር ንግግር ብቻ ከሆነ ይህ ኩፍር ነው፡፡ ንግግር ና ተግባር ሆኖ ያለ ኒያ ከሆነ ይህ ኒፋቅ ነው፡፡ ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ሆና ሱና መከተል ከሌለው ይህ ቢድዓ ነው፡፡
(የኢብን ተይሚያህ ንግግር አለቀ፡፡ )
................................................ ..
.፨ ኢማም ኢብን አልቀይም (አሏህ ይዘንለት) [ዒደቱ ሷቢሪን ፡ 206]
• ኢማን ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ ንግግር የተባለው የቀልብ ተግባር ና የሰውነት ተግባር ነው፡፡ የዚህ ነገር ማብራርያው ፡፡ አሏህ በቀልቡ ያወቀ ሰው ፡፡ በአንደበቱ ያላረጋገጠ ከሆነ #ሙእሚን አይሆንም፡፡ ልክ ስለ ፊርአውን ህዝቦች እንዳለው ፦
وَجَحَدُوا۟ بِهَا وَٱسْتَيْقَنَتْهَآ أَنفُسُهُمْ ظُلْمًۭا وَعُلُوًّۭا ۚ
[ ነፍሶቻቸውም ያረጋገጧት ሲኾኑ ለበደልና ለኩራት በእርሷ ካዱ፡፡ ]
- ስለ ዓድና ሷሊህ ህዝቦች አሏህ እንዳለው ፦
وَعَادًۭا وَثَمُودَا۟ وَقَد تَّبَيَّنَ لَكُم مِّن مَّسَٰكِنِهِمْ ۖ وَزَيَّنَ لَهُمُ ٱلشَّيْطَٰنُ أَعْمَٰلَهُمْ فَصَدَّهُمْ عَنِ ٱلسَّبِيلِ وَكَانُوا۟ مُسْتَبْصِرِينَ
[ ዓድንና ሰሙድንም (አጠፋን)፡፡ ከመኖሪያዎቻቸውም (ፍርስራሾች በኩል መጥፋታቸው) ለእናንተ በእውነት ተገለጠላችሁ፡፡ ሰይጣንም ሥራዎቻቸውን ለእነርሱ ሸለመላቸው፡፡ ከመንገድም አገዳቸው፡፡ የማስተዋልም ባለቤቶች ነበሩ፤ (ግን አላስተዋሉም)፡፡ ]
° እነዚያ የቀልብ ንግግር ተገኘላቸው፡፡ እሱም ማረጋገጥና ማወቅ ነው፡፡ በዚህም ሙእሚን አልሆኑም፡፡
° እንደዚሁ በቀልቡ የሌለውን በምላሱ የተናገ በዚህ ነገር ሙእሚን አይሆንም፡፡ እንደውም ከሙናፊቆች ይሆናል፡፡
° እንደዚሁ በቀልቡ ያረጋገጠ ፥ በምላሱ ያፀደቀ በዚህ ነገር ብቻ ሙእሚን አይሆንም ፡፡ ቀልቡ ውዴታና ጥላቻ እስከሚሰራ ድረስ፡፡ ወዳጅነት ፡ ጠላትነት አሏህና መልዕክተኛውን ይወዳል፡፡ የአሏህ ወልዮች ይወዳል ፡ የአሏህ ጠላቶች ይጠላል፡፡ በቀልቡ ለአሏህ ብቻ እጅ ይሰጣል፡፡ ለመልዕክተኛው ትዕዛዝ ሆነ በመከተል ይጎተታል፡፡ ሸሪዓችንም በውስጥም በውጭም በመያዝ ነው፡፡
° ይህ ነገር የተገበረ ጊዜ ኢማን ለመሙላቱ የሚበቃ ነገር አይደለም፡፡ የታዘዘውን ነገር እስከሚሰራ ደረስ ነው፡፡
(የኢብኑል ቀይም ንግግር አለቀ
__________________________
ሼይኽ ዓዲል ፦ ኢማኑን ለመሙላት የተባለው ፦ ያ ግዴታ የሆነውና የአንድ ባርያ ኢማን የማይስተካከልበት የሆነው መሙላት ነው፡፡
°°°°°°°°°°°°° ይህ የመጀመርያ ክፍል ነው፡፡ በቀጣይ ክፍል ኢማን በ3 አርካኖች እንጂ እንደማይረጋጥ የዑለሞች ኢጅማዕ እናያለን፡፡
[ ወቢላሒ አትተውፊቅ ]
© አቡ ሙስሊም ናሙስ
-------------- ክፍል _ 1 --------------
بسم الله الحمد لله والصلاة والسلام على رسول الله صلى الله عليه وسلم : أما بعد _
- የአሏህ ፍቃድ ከሆነ በተከታታይ ፅሁፎች በ አሽ-ሼይኽ አቡ ዐብድሏህ ዓዲል አል ሓምዳን (አሏህ ለኸይር ይግጠመው) የተዘጋጀውን ኪታብ መግቢያ ከጠቀሳቸው አንገብጋቢ "በኢማን" ዙርያ የሚያጠነጥኑ ጉዳዮች ወደ አማርኛ ቋንቋ ብመልሰው ብዙ ሰው ትጠቅማለች ብዬ ስላሰብኩ ተርጉሜዋለሁ፡፡ አሏህ ኢኽላስ ይወፍቀን፡፡
............................................ ..............
- አል ኢማን በሸሪዓችን ፦ ሶስት ማዕዘናትን አጠቃሉ የያዘ ነው፡፡ እነዚህ ሶስት ማዕዘናት እስኪሰበሰቡ ድረስ የአንድ ሰው ኢማን አይስተካከልም፡፡ ከቀደምት ደጋግ ሠለፎች ጀምሮ አህሉ ሱናዎች ፥ ከነሱ ኋላ የመጡትም (አህሉ ሱናዎች) ኢማን ሶስት ማዕዘናት እንዳሉት ተስማምተዋል፡፡ (እነዚህን) በቀልብ እውነት ማለት ፥ በምላስ መናገር ፥ በሰውነት መተግበር (ኢማን) በእነዚህ ማዕዘናት የአንድ ባርያ ኢማን አይስተካከልም ሁሉም እስካልተሰባሰቡ ድረስ፡፡ በዚህ ላይ ዑለሞች ንግግራቸው በተለያየ ሁኔታ አስቀምጠዋል፡፡
፩). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ የሚሉ አሉ ፡፡
፪). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ነው ይላሉ፡፡
፫). ከእነሱ መካከል ፦ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ፥ ሱናን መከተል የሚል አለ፡፡
°
°
°_ እነዚህ ሁሉ ትክክል የሆነ ገለፃዎች ናቸው፡፡ አጠቃሎ የያዘውም መልዕክት "ተግባርን " ከኢማን ያስወጡትን ሙርጂአዎች ላይ ረድ ለማድረግ ነው፡፡ ( ሙርጂአዎች ) የአንድ ባርያ ኢማን ችሎታ ኖሮት ስራን ባይሰራ (ኢማኑ) የተስተካከለ ነው አሉ፡፡
°
🍃 ሼይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያህ (አሏህ ይዘንለት)
وفي " مجموع الفتاوى " ٧/١٧٠ ... ومن هذا الباب أقوال السلف وأئمة السنة في تفسير الإيمان : تارة ، يقولون ( هو قول وعمل ) وتارة ، يقولون ، ( هو قول ، وعمل ، ونية ) وتارة يقولون ، ( قول ،وعمل، ونية، وإتباع السنة) وتارة يقولون ( قول باللسان ، واعتقاد بالفلب ، وعمل الجوارح) وكل هذا صحيح....
_[ በዚህ ርዕስ የሠለፎች ንግግር ፥ የሱና ሊቃውንት በኢማን ተፍሲር ላይ ፦ አንዳንዴ "እሱ (ኢማን) ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ " ይላሉ፡፡ አንዳንዴ " እሱማ ንግግር ፣ ተግባር ፣ ኒያ ነው ይላሉ፡" አንዳንዴ "በምላስ መናገር ፣ በቀልብ ማመን ፣ በሰውነት መተግበር ነው ይላሉ፡፡ አንዳንዴ "ንግግር ፣ ተግባር ፣ ኒያ ፣ ሱና መከተል ነው ይላሉ፡፡ ] ይህ ሁሉ ትክክል የሆነ ነው፡፡
..................................................
የተፈለገውም ( እዚህ ቦታ ) ከሠለፎች ኢማን ንግግርና ተግባር ሲሉ የቀልብና የምላስ ንግግር ነው፡፡ ተግባር ሲሉ የቀልብና የሰውነት ተግባር ነው፡፡
° " ኢዕቲቃድ (ማመን) የፈለገበት ሰው ደግሞ የንግግሩ ቃል ከሱ መረዳት አይቻልም፡፡ ግልፅ የሆነው ንግግር እንጂ ብሎ ነው፡፡ ወይም ያንን ፈርቶ ነው፡፡ ኢዕቲቃድ በቀልብ የሚለውን ጨመሩ፡፡
- (ኢማን) " ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ነው ያሉት ደግሞ ንግግር (ልብ) እምነትና የምላስ መናገር ያካተተ ነው፡፡ ነገር ግን ተግባር ከሱ "ኒያ" የሚልን ነገር አንረዳም፡፡ ከዚያም ይህ ጨመሩ፡፡
..................................................
" ሱናን መከተል " የሚለውን የጨመሩት ደግሞ ምክንያቱም ይህ ነገር ሁሉ ለአሏህ የተወደደ አይሆንም ሱናን በመከተል እንጂ፡፡ እነዚያ ሁሉንም ንግግርና ተግባር የሚፈልጉ አይደሉም፡፡ ነገር ግን የፈለጉት በሸሪዓ የተደነገገውን ንግግርና ተግባር ነው፡፡
° ነገር ግን የነሱ ሃሳብ በእነዚያ (ኢማን) ንግግር ብቻ ባደረጉት ሙርጂአዎች ላይ ረድ ማድረግ ነው፡፡
" ኢማን ንግግርና ተግባር ነው፡፡ " አሏቸው፡፡ እነዚያ 4 ቦታ የከፋፈሉት የሚፈልጉበት ነገር ፈስረዋል፡፡ ልክ ሰሕል ቢን ዐብድሏህ አትስተሪይ ስለ ኢማን እንደተጠየቀው ነው ፦
سئل سهل بن عبد الله التسترى عن الإيمان ما هو ؟ فقال : قول وعمل ونية وسنة ، لأن الإيمان إذا كان قولا بلا عمل ، فهو كفر. وإذا كان قولا وعملا بلا نية ، فهو نفاق ، وإذا كان قولا وعملا ونية بلا سنة ، فهو بدعة. اهـ
[ ሰህል ቢን ዐብድሏህ አተስተሪይ ፦ ስለ ኢማን ተጠየቀ እንዲህም አለ ፦ ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ፥ ሱና ነው፡፡ ምክንያቱም ኢማን ያለ ተግባር ንግግር ብቻ ከሆነ ይህ ኩፍር ነው፡፡ ንግግር ና ተግባር ሆኖ ያለ ኒያ ከሆነ ይህ ኒፋቅ ነው፡፡ ንግግር ፥ ተግባር ፥ ኒያ ሆና ሱና መከተል ከሌለው ይህ ቢድዓ ነው፡፡
(የኢብን ተይሚያህ ንግግር አለቀ፡፡ )
................................................ ..
.፨ ኢማም ኢብን አልቀይም (አሏህ ይዘንለት) [ዒደቱ ሷቢሪን ፡ 206]
• ኢማን ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ ንግግር የተባለው የቀልብ ተግባር ና የሰውነት ተግባር ነው፡፡ የዚህ ነገር ማብራርያው ፡፡ አሏህ በቀልቡ ያወቀ ሰው ፡፡ በአንደበቱ ያላረጋገጠ ከሆነ #ሙእሚን አይሆንም፡፡ ልክ ስለ ፊርአውን ህዝቦች እንዳለው ፦
وَجَحَدُوا۟ بِهَا وَٱسْتَيْقَنَتْهَآ أَنفُسُهُمْ ظُلْمًۭا وَعُلُوًّۭا ۚ
[ ነፍሶቻቸውም ያረጋገጧት ሲኾኑ ለበደልና ለኩራት በእርሷ ካዱ፡፡ ]
- ስለ ዓድና ሷሊህ ህዝቦች አሏህ እንዳለው ፦
وَعَادًۭا وَثَمُودَا۟ وَقَد تَّبَيَّنَ لَكُم مِّن مَّسَٰكِنِهِمْ ۖ وَزَيَّنَ لَهُمُ ٱلشَّيْطَٰنُ أَعْمَٰلَهُمْ فَصَدَّهُمْ عَنِ ٱلسَّبِيلِ وَكَانُوا۟ مُسْتَبْصِرِينَ
[ ዓድንና ሰሙድንም (አጠፋን)፡፡ ከመኖሪያዎቻቸውም (ፍርስራሾች በኩል መጥፋታቸው) ለእናንተ በእውነት ተገለጠላችሁ፡፡ ሰይጣንም ሥራዎቻቸውን ለእነርሱ ሸለመላቸው፡፡ ከመንገድም አገዳቸው፡፡ የማስተዋልም ባለቤቶች ነበሩ፤ (ግን አላስተዋሉም)፡፡ ]
° እነዚያ የቀልብ ንግግር ተገኘላቸው፡፡ እሱም ማረጋገጥና ማወቅ ነው፡፡ በዚህም ሙእሚን አልሆኑም፡፡
° እንደዚሁ በቀልቡ የሌለውን በምላሱ የተናገ በዚህ ነገር ሙእሚን አይሆንም፡፡ እንደውም ከሙናፊቆች ይሆናል፡፡
° እንደዚሁ በቀልቡ ያረጋገጠ ፥ በምላሱ ያፀደቀ በዚህ ነገር ብቻ ሙእሚን አይሆንም ፡፡ ቀልቡ ውዴታና ጥላቻ እስከሚሰራ ድረስ፡፡ ወዳጅነት ፡ ጠላትነት አሏህና መልዕክተኛውን ይወዳል፡፡ የአሏህ ወልዮች ይወዳል ፡ የአሏህ ጠላቶች ይጠላል፡፡ በቀልቡ ለአሏህ ብቻ እጅ ይሰጣል፡፡ ለመልዕክተኛው ትዕዛዝ ሆነ በመከተል ይጎተታል፡፡ ሸሪዓችንም በውስጥም በውጭም በመያዝ ነው፡፡
° ይህ ነገር የተገበረ ጊዜ ኢማን ለመሙላቱ የሚበቃ ነገር አይደለም፡፡ የታዘዘውን ነገር እስከሚሰራ ደረስ ነው፡፡
(የኢብኑል ቀይም ንግግር አለቀ
__________________________
ሼይኽ ዓዲል ፦ ኢማኑን ለመሙላት የተባለው ፦ ያ ግዴታ የሆነውና የአንድ ባርያ ኢማን የማይስተካከልበት የሆነው መሙላት ነው፡፡
°°°°°°°°°°°°° ይህ የመጀመርያ ክፍል ነው፡፡ በቀጣይ ክፍል ኢማን በ3 አርካኖች እንጂ እንደማይረጋጥ የዑለሞች ኢጅማዕ እናያለን፡፡
[ ወቢላሒ አትተውፊቅ ]
© አቡ ሙስሊም ናሙስ
፨ < ኢማን > አህለሱናዎች ዘንድ ??
#الايمان_عند_اهل_السنة.
- ኢማን "ንግግር" "ተግባር" እና "ኒያ " ነው፡፡ ትዕዛዛት በመፈፀም ይጨምራል፡፡ ወንጀል በመስራት ይቀንሳል፡፡
الإيمان قول وعمل ونية ، يزيد بالطاعة وينقص بالمعصية *
1). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
1- قال الله تبارك وتعالى : * ﴿ فَزَادَهُمْ إِيمَانً ﴾ * {آل عمران : 173} .
[ እምነትንም ጨመረላቸው፡፡ ] አለ-ኢምራን፡ 173
2). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
2- وقال الله عز وجل : * ﴿ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَانًا ﴾ * {الأنفال : 2} .
[ አንቀፆቹም በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ፥ ኢማንን ጨመረላቸው፡፡ ] አልፈትህ፡ 4
3). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
3- وقال ربنا عز وجل : * ﴿ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَعَ إِيمَانِهِمْ ﴾ * { الفتح : 4} .
[ ከኢማናቸው ጋር ኢማንን ሊጨምሩ] አልፈትህ፡ 4
4). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
4- عن أبي هريرة ، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال :
* [ الْإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ بَابًا، أَفْضَلُهَا لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ ، وَأَدْنَاهَا إِمَاطَةُ الْعَظْمِ عَنِ الطَّرِيقِ ، وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الْإِيمَانِ ] متفق عليه
አቡ ሑሠይራህ (ረዐ) ባስተላለፈው ሃዲስ የአሏህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
" ኢማን ሰባ ምናምን በሮች አሉት፡፡ ትልቁ ላ ኢላሃ ኢለሏህ ነው፡፡ ትንሹ ከመንገድ እንቅፋት ነገር ማስወገድ ነው፡፡ ሓያእም ከኢማን ቅርንጫፍ ነው፡፡ " ቡኻሪና ሙስሊም
5). ኢማም ሓርብ ቢን ኢስማኢል አል-ኸንዘሊይ [ አስሱና በተባለ ኪታቡ ፡ 142]
ኢብን መስዑድ (ረዐ) በዱዓው እንዲህ ብሏል ፦ "አሏህ ሆይ! ኢማን ፥ እረርግጠኝነት ፥ ና እውቀትን (ግንዛቤን) ጨምርልን፡፡ "
5- قال الإمام حرب بن اسماعيل الحنظلي الكَرماني في كتابه السنة (142) :
حدثنا أحمد ، قال : ثنا وكيع ، عن شَريك ، عن هلال بن حُميد ، عن عبد الله بن عُكيم ، قال : سمعت ابن مسعود رضي الله عنه يقول في دعائه :
* [ اللَّهُمَّ زِدْنَا إِيمَانًا وَيَقِينًا وَفِقْهًا ] * .
ይህ ከዐብድሏህ ቢን መስዑድ የተገኘ ማረጋገጫ ነው፡፡ እሱ ከታላላቅ የሶሃባ ፉቀሃዎችና ዑለሞቻቸው ነበር፡፡ ኢማን ይጨምራል፡፡
وهذا تصريح من عبدالله بن مسعود - وهو من أجل فقهاء الصحابة وعلمائهم - بأن الإيمان يزداد ، وإلا لما كان لدعائه معنى .
6). ኢብን አቢ ሼይባህ "ኢማን፡ 10 "ላይ የዘገበው ኺሻም ከአባቱ ይዞ እንዳወራው ፦ እንዲህ ብሏል ፦
" በጭራሽ የአንድ ባርያ አማና አትጓደልም ፥ ኢማን የጎደለ ቢሆን እንጂ፡፡
6- قال ابن أبي شيبة في الإيمان (10) :
حدثنا وكيع ، عن سفيان ، قال : قال هشام ، عن أبيه ، قال :
* [ مَا نَقَصَتْ أَمَانَةُ عَبْدٍ قَطُّ إِلَّا نَقَصَ إِيمَانُهُ ] * .
የኺሻም ወላጅ ፦ ታላቁ ታብዕይ ዑርዋህ ቢን ዙበይር ከ7ቱ የመዲና ፉቀሃዎች ነው፡፡ አባቱም አንዱ በጀነት ከተበሰሩት መካከል ነው፡፡ ወንድሙ ታላቅ ሶሃባ ነው፡፡ እናቱ ደግሞ አስማእ ቢንት አቡበክር
ووالد هشام هو : التابعي الجليل عروة بن الزبير بن العوام أحد فقهاء المدينة السبعة ، والده أحد العشرة المبشرين بالحنة ، وأخوه صحابي جليل ، وأمه أسماء بنت أبي بكر ، وخالته عائشة أم المؤمنين فقد حاز الفضل والعلم من كل جهة .
وهذا تصريح منه رحمه الله بأن الإيمان ينقص .
7). ዐብድሏህ (ኪታብ አስሱናህ፡ 611 ) በተባለ ኪታቡ እንዲህ ብሏል
7- قال عبدالله في كتاب السنة (611) :
حدثني أبي ، نا عفان بن مسلم ، نا حماد بن سلمة ، عن أبي جعفر الخطمي ، عن أبيه ، عن جده عمير بن حبيب بن خماشة أنه قال :
ሒማሻህ እንዲህ ብሏል ፦ ኢማን ይጨምራል ፥ ይቀንሳል፡፡ ለሱ እንዲህ ተባለ መጨመሩና መቀነሱ ምንድነው ? አሏህ ያስታወስን ጊዜና የፈራነው ጊዜ ያኔ መጨመሩ ነው ፥ ከተዘናጋንና ከረሳን ፥ ካጠፋነው ይህ ነው ጉድለቱ፡፡
* [ الْإِيمَانُ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ ، فَقِيلَ لَهُ : وَمَا زِيَادَتُهُ وَنُقْصَانُهُ ؟
قَالَ : إِذَا ذَكَرْنَا اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ وَخَشَيْنَاهُ فَذَلِكَ زِيَادَتُهُ وَإِذَا غَفَلْنَا وَنَسِينَا وَضَيَّعْنَا فَذَلِكَ نُقْصَانُهُ ] * .
وعمير بن حبيب من الصحابة رضي الله عنهم .
- ዐብድሏህ ቢን ኢማም አህመድ እንዲህ ብሏል ፦
[ መዕመር ፥ ኢብን ጁረይጅ ፥ አስሰውሪይ ፥ ማሊክ ፥ ኢብን ኡየይናህ "ኢማን ንግግርና ተግባር ነው ይጨምራል ይቀንሳል" ሲሉ ነበር፡፡
قال الإمام عبدالله بن الإمام أحمد في كتابه " السنة " :
حدثني أبو عبدالرحمن سلمة بن شبيب - قبل سنة ثلاثين ومائتين - ، ثنا عبدالرزاق ، قال :
* [ كان معمر ، وابن جريج ، والثوري ، ومالك ، وابن عيينة يقولون : الْإِيمَانُ قَوْلٌ وَعَمَلٌ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ * .
قَالَ عَبْدُ الرَّزَّاقِ :
وَأَنَا أَقُولُ ذَلِكَ :
* الْإِيمَانُ قَوْلٌ وَعَمَلٌ وَالْإِيمَانُ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ فَإِنْ خَالَفْتُهُمْ فَقَدْ ضَلَلْتُ إِذًا وَمَا أَنَا مِنَ الْمُهْتَدِينَ ] * .
፨ ዐብድርረዛቅ እንዲህ ብሏል ፦ እኔም ይህ እላለሁ ፡፡ ኢማን ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ ይጨምራል፡፡ ይቀንሳል፡፡ ይህን ከተፃረርኳቸው ያኔ እኔ ጠመምኩ ከተመሩት አይደለሁም ማለት ነው፡፡
قال الإمام الشافعي :
* [ وكان الإجماع من الصحابة والتابعين من بعدهم ممن أدركناهم يقولون : إن الإيمان قول وعمل ونية ، لا يجزئ واحد من الثلاثة إلا بالآخر ...] * .
نقله عنه شيخ الاسلام في كتاب الإيمان ص (197) .
፨ ኢማም አሽሻፊዒይ ፦ የሶሃቦች ፥ የታብዕዮች ና ከነሱም በኋላ የመጡ የጋራ ስምምነታቸው ፥ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ኒያ ነው፡፡ ከሶስቱ አንዱ ያለ ሌላኛው አያብቃቃም፡፡
@ Abu Muslim namus
#الايمان_عند_اهل_السنة.
- ኢማን "ንግግር" "ተግባር" እና "ኒያ " ነው፡፡ ትዕዛዛት በመፈፀም ይጨምራል፡፡ ወንጀል በመስራት ይቀንሳል፡፡
الإيمان قول وعمل ونية ، يزيد بالطاعة وينقص بالمعصية *
1). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
1- قال الله تبارك وتعالى : * ﴿ فَزَادَهُمْ إِيمَانً ﴾ * {آل عمران : 173} .
[ እምነትንም ጨመረላቸው፡፡ ] አለ-ኢምራን፡ 173
2). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
2- وقال الله عز وجل : * ﴿ وَإِذَا تُلِيَتْ عَلَيْهِمْ آيَاتُهُ زَادَتْهُمْ إِيمَانًا ﴾ * {الأنفال : 2} .
[ አንቀፆቹም በነሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ ፥ ኢማንን ጨመረላቸው፡፡ ] አልፈትህ፡ 4
3). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
3- وقال ربنا عز وجل : * ﴿ لِيَزْدَادُوا إِيمَانًا مَعَ إِيمَانِهِمْ ﴾ * { الفتح : 4} .
[ ከኢማናቸው ጋር ኢማንን ሊጨምሩ] አልፈትህ፡ 4
4). አሏህ እንዲህ ብሏል ፦
4- عن أبي هريرة ، أن رسول الله صلى الله عليه وسلم قال :
* [ الْإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ بَابًا، أَفْضَلُهَا لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ ، وَأَدْنَاهَا إِمَاطَةُ الْعَظْمِ عَنِ الطَّرِيقِ ، وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الْإِيمَانِ ] متفق عليه
አቡ ሑሠይራህ (ረዐ) ባስተላለፈው ሃዲስ የአሏህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ፦
" ኢማን ሰባ ምናምን በሮች አሉት፡፡ ትልቁ ላ ኢላሃ ኢለሏህ ነው፡፡ ትንሹ ከመንገድ እንቅፋት ነገር ማስወገድ ነው፡፡ ሓያእም ከኢማን ቅርንጫፍ ነው፡፡ " ቡኻሪና ሙስሊም
5). ኢማም ሓርብ ቢን ኢስማኢል አል-ኸንዘሊይ [ አስሱና በተባለ ኪታቡ ፡ 142]
ኢብን መስዑድ (ረዐ) በዱዓው እንዲህ ብሏል ፦ "አሏህ ሆይ! ኢማን ፥ እረርግጠኝነት ፥ ና እውቀትን (ግንዛቤን) ጨምርልን፡፡ "
5- قال الإمام حرب بن اسماعيل الحنظلي الكَرماني في كتابه السنة (142) :
حدثنا أحمد ، قال : ثنا وكيع ، عن شَريك ، عن هلال بن حُميد ، عن عبد الله بن عُكيم ، قال : سمعت ابن مسعود رضي الله عنه يقول في دعائه :
* [ اللَّهُمَّ زِدْنَا إِيمَانًا وَيَقِينًا وَفِقْهًا ] * .
ይህ ከዐብድሏህ ቢን መስዑድ የተገኘ ማረጋገጫ ነው፡፡ እሱ ከታላላቅ የሶሃባ ፉቀሃዎችና ዑለሞቻቸው ነበር፡፡ ኢማን ይጨምራል፡፡
وهذا تصريح من عبدالله بن مسعود - وهو من أجل فقهاء الصحابة وعلمائهم - بأن الإيمان يزداد ، وإلا لما كان لدعائه معنى .
6). ኢብን አቢ ሼይባህ "ኢማን፡ 10 "ላይ የዘገበው ኺሻም ከአባቱ ይዞ እንዳወራው ፦ እንዲህ ብሏል ፦
" በጭራሽ የአንድ ባርያ አማና አትጓደልም ፥ ኢማን የጎደለ ቢሆን እንጂ፡፡
6- قال ابن أبي شيبة في الإيمان (10) :
حدثنا وكيع ، عن سفيان ، قال : قال هشام ، عن أبيه ، قال :
* [ مَا نَقَصَتْ أَمَانَةُ عَبْدٍ قَطُّ إِلَّا نَقَصَ إِيمَانُهُ ] * .
የኺሻም ወላጅ ፦ ታላቁ ታብዕይ ዑርዋህ ቢን ዙበይር ከ7ቱ የመዲና ፉቀሃዎች ነው፡፡ አባቱም አንዱ በጀነት ከተበሰሩት መካከል ነው፡፡ ወንድሙ ታላቅ ሶሃባ ነው፡፡ እናቱ ደግሞ አስማእ ቢንት አቡበክር
ووالد هشام هو : التابعي الجليل عروة بن الزبير بن العوام أحد فقهاء المدينة السبعة ، والده أحد العشرة المبشرين بالحنة ، وأخوه صحابي جليل ، وأمه أسماء بنت أبي بكر ، وخالته عائشة أم المؤمنين فقد حاز الفضل والعلم من كل جهة .
وهذا تصريح منه رحمه الله بأن الإيمان ينقص .
7). ዐብድሏህ (ኪታብ አስሱናህ፡ 611 ) በተባለ ኪታቡ እንዲህ ብሏል
7- قال عبدالله في كتاب السنة (611) :
حدثني أبي ، نا عفان بن مسلم ، نا حماد بن سلمة ، عن أبي جعفر الخطمي ، عن أبيه ، عن جده عمير بن حبيب بن خماشة أنه قال :
ሒማሻህ እንዲህ ብሏል ፦ ኢማን ይጨምራል ፥ ይቀንሳል፡፡ ለሱ እንዲህ ተባለ መጨመሩና መቀነሱ ምንድነው ? አሏህ ያስታወስን ጊዜና የፈራነው ጊዜ ያኔ መጨመሩ ነው ፥ ከተዘናጋንና ከረሳን ፥ ካጠፋነው ይህ ነው ጉድለቱ፡፡
* [ الْإِيمَانُ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ ، فَقِيلَ لَهُ : وَمَا زِيَادَتُهُ وَنُقْصَانُهُ ؟
قَالَ : إِذَا ذَكَرْنَا اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ وَخَشَيْنَاهُ فَذَلِكَ زِيَادَتُهُ وَإِذَا غَفَلْنَا وَنَسِينَا وَضَيَّعْنَا فَذَلِكَ نُقْصَانُهُ ] * .
وعمير بن حبيب من الصحابة رضي الله عنهم .
- ዐብድሏህ ቢን ኢማም አህመድ እንዲህ ብሏል ፦
[ መዕመር ፥ ኢብን ጁረይጅ ፥ አስሰውሪይ ፥ ማሊክ ፥ ኢብን ኡየይናህ "ኢማን ንግግርና ተግባር ነው ይጨምራል ይቀንሳል" ሲሉ ነበር፡፡
قال الإمام عبدالله بن الإمام أحمد في كتابه " السنة " :
حدثني أبو عبدالرحمن سلمة بن شبيب - قبل سنة ثلاثين ومائتين - ، ثنا عبدالرزاق ، قال :
* [ كان معمر ، وابن جريج ، والثوري ، ومالك ، وابن عيينة يقولون : الْإِيمَانُ قَوْلٌ وَعَمَلٌ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ * .
قَالَ عَبْدُ الرَّزَّاقِ :
وَأَنَا أَقُولُ ذَلِكَ :
* الْإِيمَانُ قَوْلٌ وَعَمَلٌ وَالْإِيمَانُ يَزِيدُ وَيَنْقُصُ فَإِنْ خَالَفْتُهُمْ فَقَدْ ضَلَلْتُ إِذًا وَمَا أَنَا مِنَ الْمُهْتَدِينَ ] * .
፨ ዐብድርረዛቅ እንዲህ ብሏል ፦ እኔም ይህ እላለሁ ፡፡ ኢማን ንግግር ና ተግባር ነው፡፡ ይጨምራል፡፡ ይቀንሳል፡፡ ይህን ከተፃረርኳቸው ያኔ እኔ ጠመምኩ ከተመሩት አይደለሁም ማለት ነው፡፡
قال الإمام الشافعي :
* [ وكان الإجماع من الصحابة والتابعين من بعدهم ممن أدركناهم يقولون : إن الإيمان قول وعمل ونية ، لا يجزئ واحد من الثلاثة إلا بالآخر ...] * .
نقله عنه شيخ الاسلام في كتاب الإيمان ص (197) .
፨ ኢማም አሽሻፊዒይ ፦ የሶሃቦች ፥ የታብዕዮች ና ከነሱም በኋላ የመጡ የጋራ ስምምነታቸው ፥ ኢማን ንግግር ፥ ተግባር ኒያ ነው፡፡ ከሶስቱ አንዱ ያለ ሌላኛው አያብቃቃም፡፡
@ Abu Muslim namus
Subscribe to:
Posts (Atom)
የኢብኑ ተይሚያህ አቋም በተሃኩም ላይ...
፨ በአሏህ ሥም እጅግ በጣም አዛኝና በጣም ሩህሩህ በሆነው እጀምራለሁ፡፡ ፨ በዚህ ፅሁፍ ሼይኹል ኢሥላም ኢብኑ ተይሚያህን ከኸዋሪጆች አመለካከት እናጠራለን፡፡ አቡ ኢምራን ብዙዎች እንደምታውቁት ሁለት ገሪብ የኸዋሪጆችን...
-
🔖 በአሏህ ሥም እጅግ በጣም ሩህሩህና እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው እጀምራለሁ፡፡ በዚህ ሁፍ በአሏህ እርዳታ በመታገዝ ወደ ጧጉት መፋረድ ምን እንደሆነ እና ወደ ጧጉትም መፋረድ ያለው ሁክም እንመለከታለን፡፡ በምን አይነት...
-
✔ በአሏህ ስም እጅግ በጣም አዛኝና ሩህሩህ በሆነው እጀምራለሁ፡፡ الحمد لله وصلاة وسلام على رسول الله وعلى آله وصحبه ومن والاه ..... أما بعد ° በዚህ አጠር ያለ ትምህርት ...
-
📌 [ አል-መድኸሉ ኢላ አልጃሚዕ ፊ ኩትቢ አል ኢማን ወርረድ ዓለል ሙርጂአህ ] -------------- ክፍል _ 2 -------------- بسم الله الحمد لله والصلاة والسلام على رسول ...